በሶማሌ ክልል በደረሰው ጥቃት 15 ሰዎች ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በሶማሌ ክልል በንፁሐን ዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት ለማስቆም የፌዴራል መንግሥቱ መግባት አስፈላጊ መሆኑን በቤተክርስቲያን ተጠልለው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5