በሶማሌ ክልል በደረሰው ጥቃት 15 ሰዎች ተገደሉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሶማሌ ክልል በንፁሐን ዜጎች ላይ እየተፈፀመ ያለውን ጥቃት ለማስቆም የፌዴራል መንግሥቱ መግባት አስፈላጊ መሆኑን በቤተክርስቲያን ተጠልለው የሚገኙ ነዋሪዎች ተናግረዋል።