የኤርትራ አየር መንገድ ዛሬ ወደ አዲስ አበባ በረራውን ጀምሯል።

Your browser doesn’t support HTML5

130 ተሣፋሪዎችን ይዞ አዲስ አበባ በገባው በዛሬው የኤርትራ አየር መንገድ የመጀመሪያ በረራ የኤርትራ የትራንስፖርትና መገናሀኛ ሚኒስትር አቶ ብርሃነ ተስፋሥላሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ወ/ሮ አስካሉ መንቆርዮስ፣ የሃገሪቱ የሲቪል አቪየሽንና የአየር መንገዱ ከፍተኛ ኃላፊዎችም እንደሚገኙ ታውቋል።