ካናዳ ኦታዋ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ

Your browser doesn’t support HTML5

በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የምትመራው ኢትዮጵያ ወደ ፍትህና ትክክለኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እያመራች ነው፣ “ልንደግፈው ይገባል” የሚሉ ድምፆች ከየአቅጣጫው፣ ከኢትዮጵያም ከኢትዮጵያ ውጪም እየተሰሙ ናቸው።