ኢትዮጵያ በጅቡቲና በኤርትራ መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት እንድምትሰራ ገለፀች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በጅቡቲና በኤርትራ መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት የሽምግልና ሚና የመጫወት ሚና ፍላጎት እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡