የአፋር ወጣቶች በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶች እንዲቆም ጠየቁ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአምባገነኖች ጊዜ አልፏል ያሉ አንዳንድ የአፋር ወጣቶች ፌደራል መንግሥቱ በክልሉ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ የመብት ጥሰቶችን እንዲያስቆሙ ጠየቁ፡፡