የጠ/ሚ አብይ የአሜሪካ ጉዞ ተጠናቆ አዲስ አበባ ገቡ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ “ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድልዩን እንገንባ” በሚል መሪ ርዕስ በሦስት የአሜሪካ ከተሞች ካሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የተዋወቁበትን እና የተወያዩበትን ጉዞ አጠናቀው ዛሬ አዲስ አበባ ተመልሰዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5