ድምጽ በመላ ትግራይ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል ጁላይ 27, 2018 አለም ፍሰሃ Your browser doesn’t support HTML5 ነገ ቅዳሜና እሁድ በመላ ትግራይ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚካሄድ የትግራይ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ረዳይ ሃለፎም ዛሬ አስታወቁ። ያነጋገራቸው ዓለም ፍስሃ ከመቀሌ ተከታዩን ዘገባ አስተላልፉዋል።