የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል
Your browser doesn’t support HTML5
ትላንት በመኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ሥራ አስኪያጅ የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን እሁድ እንደሚፈፀም አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5