የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነ ስርዓት የፊታችን እሁድ ይፈፀማል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ትላንት በመኪናቸው ውስጥ ሞተው የተገኙት የታላቁ የኅዳሴ ግድብ ግንባታ ዋና ሥራ አስኪያጅ የኢንጂነር ስመኘው በቀለ የቀብር ሥነስርዓት የፊታችን እሁድ እንደሚፈፀም አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።