ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ጆሮ ግንዳቸው አካባቢ በጥይት ተመተዋል ተባለ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ ትልቁ የኃይል ማመንጫ እንደሚሆን የሚነገርለት ግዙፉ የሕዳሴ ግድብ ሥራ አስኪያጅ መሃንዲስ ስመኘው በቀለ መስቀል አደባባይ ላይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኙ።