በኢትዮጵያ የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የማረሚያ ቤቶች ቃጠሎ እየደረሰ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች አለመረጋጋትና የእሣት ቃጠሎ እየደረሰ መሆኑ ይዘገባል።
Your browser doesn’t support HTML5