አምባሳደር ማይክ ሬነር ኢትዮጵያ አያሌ ፈጣን ለውጦችን እያስተናገደች ነው አሉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ከጥቂት ወራት በፊት ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው የማይገመቱ አያሌ ለውጦችን እያስተናገደች መሆኗን በኢትዮጵያ የዩኤስ አሜሪካ አምባሳደር አስታወቁ፡፡