የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ሥምምነት

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ሥምምነት ዘላቂነት እንዲኖረው፣ ድንበር ሲካለል የሚመለከታቸው ህዝቦች በጉዳይ እንዲሳተፉ ማድረግና ማነጋገር ያስፈልጋል ብለዋል የለንደን ነዋሪ የሆኑት ኤርትራዊ አቶ አብድረሓማን ሰይድ።