ድምጽ የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ሥምምነት ጁላይ 24, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያና የኤርትራ የሰላም ሥምምነት ዘላቂነት እንዲኖረው፣ ድንበር ሲካለል የሚመለከታቸው ህዝቦች በጉዳይ እንዲሳተፉ ማድረግና ማነጋገር ያስፈልጋል ብለዋል የለንደን ነዋሪ የሆኑት ኤርትራዊ አቶ አብድረሓማን ሰይድ።