በባሌ በደረሰው ግጭት አሥር ሰዎች ተገደሉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በባሌ ዞን ጎባ ከተማ በደረሰው ግጭት እስከ አሁን በተረጋገጠው አሥር ሰዎች መገደላቸውን፣ ከአንድ መቶ በላይ ደግሞ ቀላል እና ከባድ የመቁሰል ጉዳት እንደደረሰባቸው የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት አስታውቋል።