ድምጽ የምህረት ዓዋጅ ፀደቀ ጁላይ 20, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ ያካሄደው የኢትዮጵያ ፓርላማ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሂደት ላይ የነበረውን የምህረት ዓዋጅ በአንድ ድምፀ ታዕቅቦ እና በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡