የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የብዙሃን መገናኛ ድርጅት የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዓል እያዘጋጀ ነው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የብዙሃን መገናኛ ድርጅት እስከ ግማሽ ቢሊዮን ብር ሊያስገኝ የሚችል የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዓል እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ።