ከሶማሌ ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የነበሩ ዘጠኝ ወጣቶች ታሰሩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው ከመጡና በቢሾፍቱ ከተማ በመቋቋም ላይ ከነበሩ ወጣቶች ዘጠኙ መታሰራቸውን ምንጮች አስታውቀዋል፡፡