የኢትዮጵያንና ኤርትራ የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉ ሂደት ተጀመረ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈረመውን የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ተግባራዊ የማድረጉ ሂደት መጀመሩን አቶ መለስ ዓለም ገለፁ፡፡