በኢትዮጵያና በኤርትራ ሰላም ጉዳይ - ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ

Your browser doesn’t support HTML5

በ1981 ዓ.ም. በኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ላይ መፈንቅለ-መንግሥት ተሞክሮ በነበረ ጊዜም የኩዴታው ጠንሳሾች ከሕዝባዊ ግንባር ሐርነት ኤርትራ መሪዎች ጋር ለመሥራት ጥረው እንደነበርና የደርግ ሥርዓት ሲወድቅም ኢሣያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያና ኤርትራን አንድ አድርገው እንዲመሩ ሃሣብ ቀርቦላቸው እንደነበረ ሻለቃ ዳዊት ገልፀዋል።