በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ የዞን አመራሮች በሕዝቡ ታስረው እንዲቆዩ ተደረገ

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ ቅላዥ ከተማ፤ የመሰረተ ልማት ጥያቄ ያነሱ ነዋሪዎች በአደራ ፖሊስ ጣቢያ ያስቀመጧቸው የዞን አመራሮችና የፀጥታ ኃላፊዎች በመለቀቃቸው ግጭት ተፈጠሮ አራት ሰዎች ቆሰሉ። ነዋሪዎችና የዞን አመራር ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ዝርዝር አላት።