የቂሊንጦ እስረኞች ወላጆች አቤቱታ
Your browser doesn’t support HTML5
ልጆቻቸው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ታስረው እንደሚገኙ የገለፁ የእስረኛ ቤተሰቦች ዛሬም ወደ ውስጥ ገብተው ስንቅ ማቀበል እንዳልቻሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5