ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አዲስ አበባ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ይደረጋል
Your browser doesn’t support HTML5
በኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራ የሉዑካን ቡድን ነገ አዲስ አበባ እንደሚገባ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5