የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት ከለውጥ ኃይሎች ጋር መሥራት አማራጭ የለውም አለ

Your browser doesn’t support HTML5

"ባለፈው ሃያ ሰባት ዓመታት ውስጥ ካየነው ሂደት አንፃር ሲታይ: ይቅርታን መሰረት ያደረገው የሕዝቡን በደል የተረዱት ጠቅላይ ሚንስትር አብይ የጀመሩት የለውጥ እርምጃ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ ተስፋ ያጫረ ነው::" ዶ/ር አፈወርቅ ተሾመ የመዐሕድ ሊቀ መንበር::