ቃለ ምልልስ - ከኦነግ አመራር አቶ ቶሌራ አዳባ

Your browser doesn’t support HTML5

መቀመጫውን ኤርትራ ያደረገውና በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አንዱ አንጃ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ሲያደርግ የነበረውን የትጥቅ ትግል በጊዜያዊነት ማቆሙን ዛሬ አስታወቀ። በምዕራብ ኦሮሚያ ውስጥ ሰሞኑን በተፈፀመው ግድያና ሁከት ውስጥ እጁ እንደሌለበት ተናግሯል።