የቀይመስቀል መግለጫ በኢትዮጵያ ስለሚፈናቀሉ ሰዎች

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡባዊ ኢትዮጵያ ለስምንት መቶ ሺህ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆኑ የጎሣዎች ግጭቶች ሰብዓዊ ቀውሱ እንዲባባስ አድርጓል ሲል ዓለምቀፍ የቀይመስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።