አጭር ድምጽ የቀይመስቀል መግለጫ በኢትዮጵያ ስለሚፈናቀሉ ሰዎች ጁላይ 12, 2018 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 በደቡባዊ ኢትዮጵያ ለስምንት መቶ ሺህ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆኑ የጎሣዎች ግጭቶች ሰብዓዊ ቀውሱ እንዲባባስ አድርጓል ሲል ዓለምቀፍ የቀይመስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።