የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ኦነግና ኦብነግ ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ተሰረዙ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ የአርበኞች ግንቦት ሰባትን፣ ኦነግን፣ ኦብነግን ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ሰረዛቸው፡፡