ድምጽ የአርበኞች ግንቦት ሰባት፣ ኦነግና ኦብነግ ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ተሰረዙ ጁላይ 05, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ፓርላማ ዛሬ ባስተላለፈው ውሳኔ የአርበኞች ግንቦት ሰባትን፣ ኦነግን፣ ኦብነግን ከሽብርተኛ ድርጅቶች ዝርዝር ሰረዛቸው፡፡