የትግራይ ባለሥልጣናት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካ ላይ የሰጡት ማብራሪያ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ባለፉት 17 ዓመታት በጣም ከፍ ያለ ዕድገት አስመዝግባለች፤ አሁን ሕዝቡ አዲስ ለውጥ የሚያይበትና የሚስማበት ሁኔታ የለም አሉ አንድ ከፍተኛ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ ባለሥልጣን፡፡