የፌደራል ማረሚያ ቤት ኃላፊዎችች ተነስተው በአዲስ ተተኩ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ፤ በኢትዮጵያ የሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ ባሰባሰበው ሪፖርት ዘግናኝ የሆኑ ምርመራዎች የሚፈፀሙባቸው እርስ ቤቶች፤ የተዘጋውን ማዕከላዊ ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል፣ በአማራ ክልል፣ በሶማሌ፣ በደቡብ እና በሌሎች ባልታወቁ እስር ቤቶች ጭምር እንደሚፈፀሙ አስታውቋል።