አቶ ገዱ አንዳርጋቸው "ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች” ያሏቸውን ኃይሎች አወገዙ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ አዲስ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማሰናከል፣ ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ያሏቸው ኃይሎች ደባ እየሰሩ መሆናችውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ለተሰበሰበው ሕዝብ ይፋ አደረጉ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5