በቤንሻንጉል ክልል ግጭት ዛሬም ስድስት ሰዎች መጎዳታቸው ታውቋል

Your browser doesn’t support HTML5

የአሶሳ ከተማ ከንቲባ በዛሬው ዕለት የቆሰሉ ሰዎች አሶሳ ከተማ ሆስፒታል መግባታቸውን ተናግረዋል።