የኤርትራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ጉብኝት ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኤርትራ መንግሥት የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ያደረገው ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት መሻሻልና ለተጨማሪ ውይይቶች መንገድ መጥረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5