በአማራ ክልል በየንግድ ባለንብረቶች ላይ ጥቃት መካሄዱ ተሰማ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰሞኑን በአማራ ክልል በተለይም ከሚሴ ልዩ ዞን ውስጥ በሚገኙ የባቲ፣ የከሚሴና ሮቢት ከተሞች ኗሪ በሆኑ የንግድ ባለንብረቶች ላይ ጥቃት መካሄዱ ተሰምቷል።