ሐምሌ 19 ለሥቃይ አያያዝ ወይም ለቶርቸር ሰለባዎች ዓለም ድጋፉን የሚገልፅበት ቀን ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ይህ የዛሬ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መመሥረቻ ቻርተርና ሰባ ዓመት በሀገሮች መካከል ከተፈረመው የሰብዓዊ መብቶች ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ጋር የተያያዘ ዕለት ዘንድሮ በዓለም ደረጃ ሲታሰብ ሃያኛ ዓመቱ ነው። ጽዮን ግርማ በኢትዮጵያ በየእሥር ቤቱ ይደርስባቸው የነበሩ የከፉና የሥቃይ አያያዞችን ያካፈሉን ሰሞኑን የተለቀቁ የቀድሞ እሥረኞች ታሪክ ይዛ ተከታዩን ዘገባ አሰናድታለች።