"የተሰቀልኩበት ገመድ ተበጥሶ ለወገብ በሽታ ተዳርጌያለሁ" - መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ
Your browser doesn’t support HTML5
በሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተፈጽሞብኛል ያለውን በቅርቡ የተፈታውን የአየር ኃይል አብራሪ የመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን አነጋግረነዋል።
Your browser doesn’t support HTML5