ድምጽ "የተሰቀልኩበት ገመድ ተበጥሶ ለወገብ በሽታ ተዳርጌያለሁ" - መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ጁን 26, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 በሸዋሮቢት ማረሚያ ቤት ለመግለጽ የሚከብድ ግፍ ተፈጽሞብኛል ያለውን በቅርቡ የተፈታውን የአየር ኃይል አብራሪ የመቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን አነጋግረነዋል።