በቦምብ ጥቃት ሕይወታቸው ያለፈው ሰዎች ማንነት ይፋ ተደርጓል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባው የመስቀል አደባባይ የቦምብ ጥቃት ሕይወታቸው ያለፈው ሁለት ሰዎች ማንነት ይፋ ተደርጓል።