አራት የአሜሪካ ብሔራዊ የምርመራ ቢሮ ባለሞያዎች አዲስ አበባ ገብተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በመስቀል አደባባይ በተፈጸመው የቦምብ ጥቃት ላይ የሚካሄደው ምርመራ መጀመሩን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።ጽዮን ግርማ ኮሚሽነር ጀኔራል ዘይኑ ጀማልና የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍጹም አረጋን አነጋግራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ያዳምጡ።