“በጥንቃቄና በባለሞያ መከበር አለበት”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል

Your browser doesn’t support HTML5

የደረሰውን አደጋ በተመለከተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ስለ ፍንዳታው ማብራሪያ ሰጥተውናል።