በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሰልፉ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደርሷል

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድርጊቱን ኮንነው፣ ጥቃቱን ያደረሱ ኃይሎች ዓላማቸው እንደማይሳካላቸው ተናገሩ፡፡