ድምጽ በመስቀል አደባባይ የድጋፍ ሰልፉ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደርሷል ጁን 23, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድርጊቱን ኮንነው፣ ጥቃቱን ያደረሱ ኃይሎች ዓላማቸው እንደማይሳካላቸው ተናገሩ፡፡