"ዲሞክራሲን እናበርታ" የድጋፍ ሰልፍን በተመለከተ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
Your browser doesn’t support HTML5
ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን በመደገፍ ሰልፍ የምንወጣው ለለውጥ የተነሱና ብርሃን ያሳዩ ድምፃችንንም የሚሰሙ መሪ በመሆናቸው ነው ሲሉ አንዳንድ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5