የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያ የድንበር ስምምነቱን እንደምትቀበል በመግለጿ የሰጡት ምላሽ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአልጀርሱን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በቅርቡ ስለገቡት ቃል የሚነጋገሩ ልዑካን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚልኩ አስታወቁ።