በደቡብ ክልል ለተፈጠረው ግጭት የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነታቸውን እንዲለቁ ተነገራቸው

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈው ሳምንት ግጭት በተቀሰቀሰባቸውና በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት በደረሰባቸው ሦስት የደቡብ ክልል ከተሞች የሚገኙ የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነት ወስደው ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተናገሩ።