የኢትዮጵያ ሀብት “በብዙ ሀገሮች ተከማችቷል”አብይ አሕመድ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ሀብት “በብዙ ሀገሮች ተከማችቷል” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተጠያቂዎቹን ለህግ ለማቅረብ አስተዳደራቸው ከየሀገሩ መንግሥት ጋር እየሠራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡