ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ደቡብ ሊሄዱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ኢትዮጵያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ በሚገኙ ሦስት ከተሞች ውስጥ ባለፉት አምስት ቀናት በተካሄዱ ግጭቶች 15 ሰዎች መገደላቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5