ድምጽ የአልጀርሱን ሥምምነት በተመለከተ የመኢአድ መግለጫ ጁን 13, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አሳሪ ነው ያለውን የአልጀርሱን ሥምምነት የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ መቀበሉ ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው አለ፡፡