የአልጀርሱን ሥምምነት በተመለከተ የመኢአድ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አሳሪ ነው ያለውን የአልጀርሱን ሥምምነት የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ መቀበሉ ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው አለ፡፡