በደቡብ ኢትዮጵያ ስለሞቱና ስለተፈናቀሉት ሰዎች
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ዘግበናል። ዛሬ ያገኘናቸው የጉጂ ዞን ባለሥልጣን ስለሞቱትና ስለተፈናቀሉት ሰዎች ያሉትን ቆንጅት ታየ ይዛለች፡፡
Your browser doesn’t support HTML5