ድምጽ በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት አገርሽቶ ሕይወት ጠፋ ጁን 11, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።