በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት አገርሽቶ ሕይወት ጠፋ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5