በደቡብ ኢትዮጵያ ግጭት አገርሽቶ ሕይወት ጠፋ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ተገልጿል።