ድምጽ የግብፅ መንግሥት ያሠራቸውን እንዲፈታ ተጠየቀ ጁን 08, 2018 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የግብፅ መንግሥት በመብቶች ተሟጋቾች፣ በኢንተርኔት ላይ ፀሐፍት ወይም ብሎገሮችና በጋዜጠኞች ላይ እየወሰደ ያለውን የኃይል እርምጃ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ቢሮ በብርቱ አውግዟል።