የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ መነሳት ከጠ/ሚኒስትሩ አውንታዊ ዕርምጃዎች አንዱ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ተጥሎ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መነሳት በአዲሱ ጠ/ሚኒስትር እየተወሰዱ ያሉ ሌሎች አውንታዊ ዕርምጃዎችን ተከትሎ የመጣ ነው ሲል በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡