የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ መነሳት ከጠ/ሚኒስትሩ አውንታዊ ዕርምጃዎች አንዱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ተጥሎ የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መነሳት በአዲሱ ጠ/ሚኒስትር እየተወሰዱ ያሉ ሌሎች አውንታዊ ዕርምጃዎችን ተከትሎ የመጣ ነው ሲል በአዲስ አበባ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡
Your browser doesn’t support HTML5