ጠ/ሚ አብይ አሕመድ በኤርትራው ውሳኔ ላይ የሰጡት አስተያየት
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ድምዳሜ ከኤርትራ ጋር ያለውን ውጥረት እንደሚያረግብ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5