ጠ/ሚ አብይ አሕመድ በኤርትራው ውሳኔ ላይ የሰጡት አስተያየት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ድምዳሜ ከኤርትራ ጋር ያለውን ውጥረት እንደሚያረግብ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል፡፡