በሀና ማርያም አካባቢ የመኖሪያ ቤታቸው የፈረሰባቸው ነዋሪዎች ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሀና ማርያም በተባለው አካባቢ የመኖሪያ ቤታቸው በኃይል የፈረሰባቸው ነዋሪዎች ችግር አስቸኳይ መፍትሄ ያገኛል ተባለ።
Your browser doesn’t support HTML5