ድምጽ የኢትዮጵያ ፓርላማ መደበኛ ስብሰባ ጁን 04, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ፓርላማ በነገው ዕለት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲነሳ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበው ሀሳብ ላይ ይወያያል።