የኢትዮጵያ ፓርላማ መደበኛ ስብሰባ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፓርላማ በነገው ዕለት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲነሳ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበው ሀሳብ ላይ ይወያያል።