የኢትዮጵያ ፓርላማ መደበኛ ስብሰባ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ፓርላማ በነገው ዕለት በሚያካሂደው መደበኛ ስብሰባ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ እንዲነሳ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በቀረበው ሀሳብ ላይ ይወያያል።
Your browser doesn’t support HTML5